ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ ከእነርሱም የታመሙትን እዚያ ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተለው፤ በዚያም ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ እርሱም እዚያ ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ በዚያም ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፥ በዚያም ፈወሳቸው።
ኢየሱስ ግን ሤራቸውን ዐውቆ ከዚያ ቦታ ገለል አለ፤ ብዙ ሰዎችም ተከትለውት ሄዱ፤ የታመሙትንም ሁሉ ፈወሳቸው።
በዚያን ጊዜ ፈሪሳውያን ወደ እርሱ ቀረቡና ሊፈትኑት ፈልገው፥ “ሰው ሚስቱን በማንኛውም ምክንያት እንዲፈታ ይፈቀድለታልን?” ሲሉ ጠየቁት።