La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 13:58 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ባለማመናቸውም ኢየሱስ በዚያ ብዙ ተአምር አላደረገም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ባለማመናቸውም ምክንያት ብዙ ታምራትን በዚያ አላደረገም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ባለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 13:58
7 Referencias Cruzadas  

በዚህም ምክንያት ተሰናክለውበት ሳይቀበሉት ቀሩ። ኢየሱስ ግን፦ “ነቢይ የማይከበረው በሀገሩና በገዛ ቤቱ ብቻ ነው” አላቸው።


በዚያን ጊዜ የገሊላ ክፍለ ሀገር ገዢ የነበረው ሄሮድስ፥ የኢየሱስን ዝና ሰማ።


አባባላችሁስ ልክ ነው፤ ነገር ግን እነርሱ ተቈርጠው የወደቁት ባለማመናቸው ሲሆን እናንተ ጸንታችሁ የቆማችሁት በማመናችሁ ነው፤ ታዲያ፥ መፍራት እንጂ መታበይ አይገባችሁም።