ኢየሱስ ከዚያ ስፍራ ተነሥቶ ወደ ምኲራባቸው ገባ፤
ከዚያ ስፍራ ዕልፍ ብሎ በመሄድ ወደ ምኵራባቸው ገባ፤
ከዚያ አልፎ ወደ ምኵራባቸው ገባ።
ከዚያም አልፎ ወደ ምኩራባቸው ገባ።