La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 5:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 5:10
4 Referencias Cruzadas  

ከኢየሩሳሌም የወረዱ የሕግ መምህራን፥ “እርሱ ብዔልዜቡል አለበት! አጋንንትንም የሚያወጣው በዚሁ የአጋንንት አለቃ በሆነው በብዔልዜቡል አማካይነት ነው!” እያሉ አወሩ።


በዚያም ስፍራ በኮረብታዎች ጥግ ብዙ የዐሣማ መንጋ ተሰማርቶ ነበር፤


ኢየሱስም ፈቀደላቸው፤ ርኩሳን መናፍስቱም ከዚያ ሰው ወጥተው በዐሣማዎቹ ውስጥ ገቡ፤ በመንጋዎቹ የነበሩት ሁለት ሺህ የሚያኽሉ ዐሣማዎች ከገደሉ በመንደርደር ወርደው በባሕሩ ውስጥ ሰጠሙ።


ኢየሱስም “ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው፤ እርሱም “ብዙዎች ስለ ሆንን ስሜ ሌጌዎን ነው፤” ሲል መለሰለት።