La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 14:59 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህም ሆኖ ምስክርነታቸው አልተስማማም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህም ሆኖ፣ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህም ሆኖ፥ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።

Ver Capítulo



ማርቆስ 14:59
2 Referencias Cruzadas  

“እኔ ይህን በሰው እጅ የተሠራውን ቤተ መቅደስ አፍርሼ በሦስት ቀን ውስጥ ሌላ በሰው እጅ ያልተሠራ እሠራለሁ ብሎ ሲናገር ሰምተነዋል።”


የካህናት አለቃውም በመካከላቸው ቆሞ፥ “ምንም አትመልስምን? እነዚህ ሰዎች በአንተ ላይ የሚያቀርቡብህ ክስ ምንድን ነው?” ሲል ኢየሱስን ጠየቀው።