ይህም ሆኖ ምስክርነታቸው አልተስማማም።
ይህም ሆኖ፣ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።
ይህም ሆኖ፥ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።
ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።
ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።
“እኔ ይህን በሰው እጅ የተሠራውን ቤተ መቅደስ አፍርሼ በሦስት ቀን ውስጥ ሌላ በሰው እጅ ያልተሠራ እሠራለሁ ብሎ ሲናገር ሰምተነዋል።”
የካህናት አለቃውም በመካከላቸው ቆሞ፥ “ምንም አትመልስምን? እነዚህ ሰዎች በአንተ ላይ የሚያቀርቡብህ ክስ ምንድን ነው?” ሲል ኢየሱስን ጠየቀው።