እርሱም “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።
እርሱም፣ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።
እርሱም፥ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።
እርሱም “ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ?” አላቸው።
እርሱም፦ ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ? አላቸው።
የዘብዴዎስ ልጆች ያዕቆብና ዮሐንስ ወደ ኢየሱስ ቀርበው፥ “መምህር ሆይ፥ የምንለምንህን ሁሉ እንድታደርግልን እንፈልጋለን፤” አሉት።
እነርሱም “በመንግሥትህ ክብር አንዳችን በቀኝህ፥ አንዳችን በግራህ እንድንቀመጥ ፍቀድልን፤” አሉት።
ኢየሱስም “ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ?” ሲል ጠየቀው። ዕውሩም ሰው፥ “መምህር ሆይ፥ እባክህ ዐይኔ እንዲያይ አድርግልኝ፤” አለው።
በእኔ ብትኖሩ ቃሌም በእናንተ ቢኖር የፈለጋችሁትን ብትለምኑ ታገኛላችሁ።