La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 10:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እርሱም “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም፣ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱም፥ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እርሱም “ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ?” አላቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እርሱም፦ ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ? አላቸው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 10:36
5 Referencias Cruzadas  

የዘብዴዎስ ልጆች ያዕቆብና ዮሐንስ ወደ ኢየሱስ ቀርበው፥ “መምህር ሆይ፥ የምንለምንህን ሁሉ እንድታደርግልን እንፈልጋለን፤” አሉት።


እነርሱም “በመንግሥትህ ክብር አንዳችን በቀኝህ፥ አንዳችን በግራህ እንድንቀመጥ ፍቀድልን፤” አሉት።


ኢየሱስም “ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ?” ሲል ጠየቀው። ዕውሩም ሰው፥ “መምህር ሆይ፥ እባክህ ዐይኔ እንዲያይ አድርግልኝ፤” አለው።


በእኔ ብትኖሩ ቃሌም በእናንተ ቢኖር የፈለጋችሁትን ብትለምኑ ታገኛላችሁ።