La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 1:42 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰውየውም ወዲያውኑ ከለምጹ ነጻ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 1:42
8 Referencias Cruzadas  

እርሱ በተናገረ ጊዜ ዓለም ተፈጠረ፤ በትእዛዙም ሁሉ ነገር ጸንቶ ቆመ።


በዚያን ጊዜ ኢየሱስ “አንቺ ሴት እምነትሽ! ትልቅ ነው፤ ስለዚህ እንደ ፍላጎትሽ ይሁንልሽ!” አላት። የሴትዮዋም ልጅ በዚያኑ ሰዓት ዳነች።


ኢየሱስም ወደ እርስዋ ቀረበና እጅዋን ይዞ አስነሣት፤ ትኲሳቱም ወዲያው ለቀቃት፤ ተነሥታም አስተናገደቻቸው።


ኢየሱስም ራራለትና እጁን ዘርግቶ እየዳሰሰው፥ “ፈቅጃለሁ፤ ንጻ!” አለው።


ኢየሱስ ሰውዬውን በጥብቅ አስጠንቅቆ አሰናበተው፤


የሚፈሰው ደምዋም ወዲያውኑ ቆመ፤ ከሕመምዋም እንደ ዳነች በሰውነትዋ ተሰማት።


እናንተም ስለ ነገርኳችሁ ቃል አሁን ንጹሖች ናችሁ።