ሌዊም ብድግ አለና ሁሉን ነገር ትቶ ተከተለው።
እርሱም ሁሉን ትቶ ተነሥቶ ተከተለው።
እርሱም ሁሉንም ነገር ትቶ፤ ተነሥቶ ተከተለው።
ሁሉንም ተወና ተነሥቶ ተከተለው።
ሁሉንም ተወ፤ ተነሥቶም ተከተለው።
እነርሱም ጀልባዎቹን ወደ ምድር ካስጠጉ በኋላ ሁሉን ነገር ትተው የኢየሱስ ተከታዮች ሆኑ።
ከዚህም በኋላ ሌዊ በቤቱ ለኢየሱስ ክብር ትልቅ ግብዣ አደረገ፤ በግብዣውም ላይ ብዙ ቀራጮችና ሌሎችም ብዙ ሰዎች ተገኝተው ነበር።