እነርሱ ግን እርሱ የተናገረውን አላስተዋሉም።
እነርሱ ግን የተናገራቸው ነገር አልገባቸውም።
እነርሱም የተናገራቸውን ነገር አላስተዋሉም።
እነርሱ ግን የነገራቸውን ቃል አላስተዋሉም።
ደቀ መዛሙርቱ ግን ይህ ነገር አልገባቸውም፤ እንዳይጠይቁትም ፈሩ።
ደቀ መዛሙርቱ ግን ከዚህ ሁሉ ነገር አንዱንም አልተረዱም፤ የንግግሩም ምሥጢር ተሰውሮባቸው ስለ ነበር ምን ማለቱ እንደ ሆነ አላወቁም።
እነርሱ ግን ይህን ነገር አላስተዋሉም፤ የንግግሩም ምሥጢር ተሰውሮባቸው ነበር፤ እንዳይጠይቁትም ፈሩ።