La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሰቈቃወ 3:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰው በወጣትነቱ መከራን በትዕግሥት ቢቀበል መልካም ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሰው በወጣትነቱ፣ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰው በታ​ና​ሽ​ነቱ ቀን​በር ቢሸ​ከም መል​ካም ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo



ሰቈቃወ 3:27
8 Referencias Cruzadas  

ሕግህን እንድማር ስላደረገኝ መቀጣቴ መልካም ሆነልኝ።


ጥበበኞች ለመሆን እንድንችል ዕድሜአችን ምን ያኽል አጭር እንደ ሆነ አስተምረን።


እግዚአብሔር ሆይ! አንተ የምትገሥጸውና ሕግህንም የምታስተምረው ሰው እንዴት የተባረከ ነው!


በወጣትነትህ ዘመን ፈጣሪህን አስብ፤ ይህን ባታደርግ ግን ክፉ ቀን ይመጣብሃል፤ “ደስ አያሰኙኝም” የምትላቸው ዓመቶች ይደርሳሉ።


ሰው የእግዚአብሔርን አዳኝነት ጸጥ ብሎ መጠበቁ መልካም ነው።


እግዚአብሔር መከራውን በሚአመጣበት ጊዜ ጸጥ ብሎ ለብቻው ቢቀመጥ መልካም ነው።