ይህንንም ብሎ እርሱ በገሊላ ቀረ።
ይህን ብሏቸው በገሊላ ቈየ።
ይህንም አላቸውና በገሊላ ቀረ።
እርሱም እንዲህ ብሎአቸው በገሊላ ቀረ።
ነገር ግን ወንድሞቹ ወደ በዓሉ ከሄዱ በኋላ እርሱ በይፋ ሳይሆን በስውር ወደ በዓሉ ሄደ።
እናንተ ወደ በዓሉ ሂዱ፤ እኔ ግን ጊዜዬ ገና ስላልደረሰ ወደዚህ በዓል አልሄድም።”