ኢየሱስም “ወንድምሽ እንደገና ከሞት ይነሣል” አላት።
ኢየሱስም፣ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት።
ኢየሱስም “ወንድምሽ ይነሣል፤” አላት።
ጌታችን ኢየሱስም፥ “ወንድምሽስ ይነሣል” አላት።
ኢየሱስም፦ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት።
ነገር ግን አሁንም የምትለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚሰጥህ ዐውቃለሁ” አለችው።
ማርታም “በመጨረሻው ቀን በትንሣኤ ጊዜ ከሞት እንደሚነሣ ዐውቃለሁ” አለችው።
ኢየሱስም “ካመንሽ የእግዚአብሔርን ክብር ታያለሽ ብዬሽ አልነበረምን?” አላት።