La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 11:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኢየሱስም “ወንድምሽ እንደገና ከሞት ይነሣል” አላት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስም፣ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኢየሱስም “ወንድምሽ ይነሣል፤” አላት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ወን​ድ​ም​ሽስ ይነ​ሣል” አላት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኢየሱስም፦ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት።

Ver Capítulo



ዮሐንስ 11:23
4 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን አሁንም የምትለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚሰጥህ ዐውቃለሁ” አለችው።


ማርታም “በመጨረሻው ቀን በትንሣኤ ጊዜ ከሞት እንደሚነሣ ዐውቃለሁ” አለችው።


ኢየሱስም “ካመንሽ የእግዚአብሔርን ክብር ታያለሽ ብዬሽ አልነበረምን?” አላት።