እግዚአብሔር እንደገና እንዲህ አለኝ፦
ከዚያም የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
ይህም የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ የመጣው የዐሞን ልጅ ኢዮስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ ሦስተኛው ዓመት ነው።
የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፦
ከክፉዎች አድንሃለሁ፤ ከጨካኞችም እጅ እታደግሃለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
“በዚህ ባለው ቦታ ሚስት አታግባ፤ ልጆችም አትውለድ፤