እግዚአብሔር ኖኅን እንዲህ አለው፤
ከዚያም እግዚአብሔር ኖኅን እንዲህ አለው፤
እግዚአብሔርም ለኖኅ እንዲህ አለው፦
እግዚአብሔርም ለኖኅ እንዲህ ብሎ ነገረው፤
እግዚአብሔርም ለኖኅ እንዲህ ብሎ ነገረው፥
በሁለተኛው ወር ከወሩም በሃያ ሰባተኛው ቀን ምድር ፈጽማ ደረቀች።
“አንተ ከሚስትህ፥ ከልጆችህና ከልጆችህ ሚስቶች ጋር ሆነህ ከመርከቡ ውጣ፤
እግዚአብሔር በቀድሞ ዘመናት በተለያዩ መንገዶች፥ በነቢያት አማካይነት ለአባቶቻችን ብዙ ጊዜ ተናግሮ ነበር፤