La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 8:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኖሐና ራፋ ተብለው የሚጠሩት ናቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አራተኛ ልጁን ኖሐን፣ ዐምስተኛ ልጁን ራፋን ወለደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አራተኛውንም ኖሐን፥ አምስተኛውንም ራፋን ወለደ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አራ​ተ​ኛ​ው​ንም ኖሐን፥ አም​ስ​ተ​ኛ​ው​ንም ራፋን ወለደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አራተኛውንም ኖሐን፥ አምስተኛውንም ራፋን ወለደ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 8:2
3 Referencias Cruzadas  

ብንያም ሦስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ እነርሱም ቤላዕ፥ ቤኬርና ይዲዕኤል ተብለው የሚጠሩት ናቸው።


ብንያም አምስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ እነርሱም በየዕድሜአቸው ተራ፥ ቤላዕ፥ አሽቤል፥ አሕራሕ፥


የቤላዕ ዘሮች አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁ፥