ኖሐና ራፋ ተብለው የሚጠሩት ናቸው።
አራተኛ ልጁን ኖሐን፣ ዐምስተኛ ልጁን ራፋን ወለደ።
አራተኛውንም ኖሐን፥ አምስተኛውንም ራፋን ወለደ።
አራተኛውንም ኖሐን፥ አምስተኛውንም ራፋን ወለደ።
ብንያም ሦስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ እነርሱም ቤላዕ፥ ቤኬርና ይዲዕኤል ተብለው የሚጠሩት ናቸው።
ብንያም አምስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ እነርሱም በየዕድሜአቸው ተራ፥ ቤላዕ፥ አሽቤል፥ አሕራሕ፥
የቤላዕ ዘሮች አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁ፥