La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 14:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ትዕቢተኞቹ ግዙፋን በጠፉበት በጥንት ዘመን፥ የዓለም ተስፋ በመርከብ ተጠለለ፤ በእጅህም እየተመራ የአዲሱን ትውልድ ዘር ለመጪው ዘመን አቆየ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቀድ​ሞም ትዕ​ቢ​ተ​ኞች ረዓ​ይት በጠፉ ጊዜ የዓ​ለም ተስፋ በመ​ር​ከብ ተጭ​ኖና ተጠ​ግቶ ዳነ፥ በእ​ጅ​ህም ተመ​ርቶ የሰ​ውን ዘርዕ ለዓ​ለም አተ​ረፈ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 14:6
0 Referencias Cruzadas