La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 1:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጥበብ የሰው ልጅ ወዳጅ የሆነች መንፈስ ናት፤ ክፉ ተናጋሪን ግን ከስድቡ ነጻ አታደርገውም፤ እግዚአብሔር ለውስጣዊ ማንነቱ ምስክር ነውና፥ ልቡን በጥልቀት ይመለከታል፤ የአንደበቱንም ቃል ይሰማል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጥበ​ብን የሚ​ገ​ልጽ መን​ፈስ ሰው ወዳጅ ነውና፥ በከ​ን​ፈሩ የሚ​ሳ​ደ​በ​ው​ንም አያ​ነ​ጻ​ውም። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በኵ​ላ​ሊ​ቶቹ ምስ​ክር ነውና፥ ነዋሪ ጕበ​ኛም ልቡ​ና​ውን ይመ​ረ​ም​ረ​ዋል፤ አን​ደ​በ​ቱ​ንም ይሰ​ማ​ዋል።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 1:6
0 Referencias Cruzadas