La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ሲራክ 45:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሌዌ ነገድ የሆነ ወንድሙን፥ እንደ እርሱ የተቀደሰውን አሮንን አስነሣ። ከእርሱም ጋር ዘላለማዊ ቃል ኪዳን አደረገ፥ ሕዝቡን እንዲያገለግልም ክህነትን ሰጠው። በልብሰ ተክህኖ አንቆጠቆጠው፤ የክብርም ካባ አጐናጸፈው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕግ​ንም አጸ​ና​ለት፤ በሕ​ዝ​ቡም መካ​ከል ክህ​ነ​ትን ሰጠው፤ በአ​ማረ ጌጥም አስ​ደ​ነ​ቀው፤ የክ​ብር ልብ​ስ​ንም አለ​በ​ሰው።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ሲራክ 45:7
0 Referencias Cruzadas