ጌታን የሚፈሩ ሁልጊዜ ዝግጁ ልብ አላቸው፤ በፊቱ ራሳቸውን ዝቅ ያደርጋሉ፤ እንዲህም ይላሉ፥
እግዚአብሔርን የሚፈሩ ልቡናቸውን ያዘጋጃሉ። በፊቱም ሰውነታቸውን ያዋርዳሉ።