La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሩት 3:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሩትም፦ “ያልሽውን ሁሉ አደርጋለሁ” አለቻት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሩትም፣ “ያልሽውን ሁሉ አደርጋለሁ” አለቻት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሩትም “ያልሽውን ሁሉ አደርጋለሁ” አለቻት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሩትም፦ የተናገርሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ አለቻት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሩትም “የተናገርሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ፤” አለቻት።

Ver Capítulo



ሩት 3:5
4 Referencias Cruzadas  

ልጆች ሆይ! ተገቢ ነውና ለወላጆቻችሁ በጌታ ታዘዙ።


ልጆች ሆይ! ይህ ለጌታ ደስ የሚያሰኝ ነውና በሁሉ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ።


በሚተኛም ጊዜ፥ የሚተኛበትን ስፍራ ተመልከቺ፥ ገብተሽም ከግርጌው በኩል ልብሱን ገልጠሽ በእግሩ አጠገብ ተኚ፤ ምን ማድረግ እንደሚገባሽ እርሱ ራሱ ይነግርሻል።”


ስለዚህ ወደ አውድማው ወረደች፥ አማትዋም ያዘዘቻትን ሁሉ አደረገች።