ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤
በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤
በመንገዳቸው የሚገኘው ጥፋትና ጒስቊልና ነው።
በመንገዳቸው ጥፋትና ጕስቍልና አለ።
ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥
መንገዱ ሁልጊዜ የጸና ነው፥ ፍርድህ ከእርሱ በላይ እጅግ ከፍ ያለ ነው፥ በጠላቶቹ ላይ ግን ይቀልዳል።
ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።
“እግሮቻቸው ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤
የሰላምንም መንገድ አያውቁም።”