La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ራእይ 16:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ደሴቶች ሁሉ ሸሹ፤ ተራሮችም ሊገኙ አልቻሉም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ደሴቶች ሁሉ ወዲያ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo



ራእይ 16:20
5 Referencias Cruzadas  

ደሴቲቱንም ሁሉ እስከ ጳፉ በዞሩ ጊዜ፥ በርያሱስ የሚሉትን ጠንቋይና ሐሰተኛ ነቢይ የሆነውን አንድ አይሁዳዊ ሰው አገኙ፤


ታላቅና ነጭ ዙፋን፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፤ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ፤ ስፍራም አልተገኘላቸውም።


ሰማይም እንደ መጽሐፍ ተጠቅልሎ አለፈ፤ ተራራዎችና ደሴቶችም ሁሉ ከስፍራቸው ተወገዱ።