Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ራእይ 16:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ደሴቶች ሁሉ ወዲያ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ደሴቶች ሁሉ ሸሹ፤ ተራሮችም ሊገኙ አልቻሉም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo Copiar




ራእይ 16:20
5 Referencias Cruzadas  

የቆጵሮስን ደሴት አቋርጠው ወደ ጳፉ በደረሱ ጊዜ ባርየሱስ የሚባለውን አንድ አይሁዳዊ ጠንቋይ አገኙ፤ እርሱ ሐሰተኛ ነቢይ ነበር።


ከዚህ በኋላ ታላቅ ነጭ ዙፋንና በዙፋኑም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፤ ምድርና ሰማይ ከፊቱ ሸሹ፤ ስፍራም አልተገኘላቸውም፤


ሰማይም እንደ ብራና ተጠቅሎ ተወገደ፤ ተራራዎችና ደሴቶችም ሁሉ ከስፍራቸው ተወሰዱ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos