Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ራእይ 16:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ደሴቶች ሁሉ ሸሹ፤ ተራሮችም ሊገኙ አልቻሉም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ደሴቶች ሁሉ ወዲያ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ተራራዎችም አልተገኙም።

Ver Capítulo Copiar




ራእይ 16:20
5 Referencias Cruzadas  

ሰማይም እንደ መጽሐፍ ተጠቅልሎ አለፈ፤ ተራራዎችና ደሴቶችም ሁሉ ከስፍራቸው ተወገዱ።


ታላቅና ነጭ ዙፋን፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፤ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ፤ ስፍራም አልተገኘላቸውም።


ደሴቲቱንም ሁሉ እስከ ጳፉ በዞሩ ጊዜ፥ በርያሱስ የሚሉትን ጠንቋይና ሐሰተኛ ነቢይ የሆነውን አንድ አይሁዳዊ ሰው አገኙ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios