La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 89:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጆቹ ግን ሕጌን ቢተዉ፥ በፍርዴም ባይሄዱ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሥርዐቴን ቢጥሱ፣ ትእዛዜንም ባያከብሩ፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ድንጋጌዎቼን ቢተላለፉና ትእዛዞቼን ባይጠብቁ፥

Ver Capítulo



መዝሙር 89:31
5 Referencias Cruzadas  

ከአንተ በፊት ካስወገድሁት ከሳኦል ምሕረቴን እንዳራቅሁ ከእርሱ ግን አላርቅም።


ነገር ግን አንተ ወይም ዘሮችህ እኔን መከተል ትታችሁ የሰጠኋችሁን ሕጎችና ትእዛዞች ባትፈጽሙና ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥


በአንተ ላይ ታላቅ ክፋት ሠርተናል፤ ለአገልጋይህ ለሙሴ ያዘዝኸውን ሕጎች፥ ትእዛዛትና ፍርድ አልጠበቅንም።


አይለወጡምና፥ እግዚአብሔርንም አልፈሩትምና ከጥንት ጀምሮ የነበረ እግዚአብሔር ሰምቶ ያጐሰቁላቸዋል።


ጌታን ትታችሁ እንግዶችን አማልክት ብታመልኩ፥ መልካም ካደረገላችሁ በኋላ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፥ ያጠፋችኋልም።”