Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 89:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 ድንጋጌዎቼን ቢተላለፉና ትእዛዞቼን ባይጠብቁ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 ሥርዐቴን ቢጥሱ፣ ትእዛዜንም ባያከብሩ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 ልጆቹ ግን ሕጌን ቢተዉ፥ በፍርዴም ባይሄዱ፥

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 89:31
5 Referencias Cruzadas  

ይሁን እንጂ በእርሱ ቦታ አንተ ትነግሥ ዘንድ ባስወገድኩት በሳኦል ላይ እንዳደረግሁ ዘለዓለማዊ ፍቅሬን ከልጅህ አላርቅም።


ነገር ግን አንተ ወይም ዘሮችህ እኔን መከተል ትታችሁ የሰጠኋችሁን ሕጎችና ትእዛዞች ባትፈጽሙና ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥


በአንተ ላይ በማመፅ ትእዛዞችህን ሁሉ ተላልፈናል፤ በአገልጋይህ በሙሴ አማካይነት የሰጠኸንንም ሕግና ሥርዓት አልጠበቅንም።


ጓደኛዬ ወዳጆቹን አጠቃቸው፤ ቃል ኪዳኑንም አፈረሰ።


እርሱን ትታችሁ ባዕዳን አማልክትን ብታመልኩ፥ ደግ ያደረገላችሁ ቢሆንም እንኳ ተመልሶ እርሱ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፤ ያጠፋችሁማል።”


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos