መድኃኒትን ከጽዮን ለእስራኤል ማን በሰጠ! እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።
ከመከራ ሁሉ አድኖኛልና፥ ዐይኔም በጠላቶቼ ላይ አይታለችና።