Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -


መዝሙር 53 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)


ለመ​ዘ​ም​ራን አለቃ በበ​ገ​ና​ዎች ዜፋ​ው​ያን መጥ​ተው ለሳ​ኦል፦ እነሆ ዳዊት በእኛ ዘንድ ተሸ​ሽ​ጓል ብለው በነ​ገ​ሩት ጊዜ የዳ​ዊት መዝ​ሙር።

1 አቤቱ፥ በስ​ምህ አድ​ነኝ፥ በኀ​ይ​ል​ህም ፍረ​ድ​ልኝ።

2 አቤቱ፥ ጸሎ​ቴን ስማኝ፥ የአ​ፌ​ንም ቃል አድ​ምጥ፤

3 ባዕ​ዳን በእኔ ላይ ቆመ​ዋ​ልና፥ ኀያ​ላ​ንም ነፍ​ሴን ሽተ​ዋ​ታ​ልና። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በፊ​ታ​ቸው አላ​ደ​ረ​ጉ​ትም።

4 እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይረ​ዳ​ኛል፥ ጌታ​ዬም ነፍ​ሴን ያድ​ና​ታል።

5 ክፋ​ትን ወደ ጠላ​ቶች ይመ​ል​ሳ​ታል፤ በእ​ው​ነ​ት​ህም አጥ​ፋ​ቸው።

6 ከፈ​ቃዴ የተ​ነሣ እሠ​ዋ​ል​ሃ​ለሁ፤ አቤቱ፥ መል​ካም ነውና፥ ስም​ህን አመ​ሰ​ግ​ና​ለሁ፤

7 ከመ​ከራ ሁሉ አድ​ኖ​ኛ​ልና፥ ዐይ​ኔም በጠ​ላ​ቶቼ ላይ አይ​ታ​ለ​ችና።

Síguenos en:



Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos