La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 25:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የልቤ ችግር ብዙ ነው፥ ከጭንቀቴ አውጣኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የልቤ መከራ በዝቷል፤ ከጭንቀቴ ገላግለኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከደረሰብኝ ችግር ሁሉ እንድላቀቅ አድርገኝ፤ ከጭንቀቴም ሁሉ አድነኝ።

Ver Capítulo



መዝሙር 25:17
8 Referencias Cruzadas  

በተጨነቁ ጊዜ ወደ ጌታ ጮኹ፥ ከመከራቸውም አዳናቸው፥


ጌታ ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።


አምላኬ ሆይ፥ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ታወከች፥ ስለዚህ በዮርዳኖስ ምድር በአርሞንኤምም በታናሹ ተራራ አስታውስሃለሁ።