Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 25:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ከደረሰብኝ ችግር ሁሉ እንድላቀቅ አድርገኝ፤ ከጭንቀቴም ሁሉ አድነኝ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የልቤ መከራ በዝቷል፤ ከጭንቀቴ ገላግለኝ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 የልቤ ችግር ብዙ ነው፥ ከጭንቀቴ አውጣኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 25:17
8 Referencias Cruzadas  

በመከራቸውም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እርሱም ከጭንቀታቸው አዳናቸው።


ጻድቅ ብዙ መከራ ይደርስበታል፤ እግዚአብሔር ግን ከዚህ ሁሉ ያድነዋል።


በፏፏቴህ ድምፅ ጥልቁ ጥልቁን ይጠራል፤ ማዕበልህና ሞገድህ በእኔ ላይ አለፈ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos