La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 21:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አቤቱ፥ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል፥ በማዳንህም እንዴት አብዝቶ ሐሤትን ያደርጋል!

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የልቡን መሻት ሰጠኸው፤ የከንፈሮቹንም ልመና አልከለከልኸውም። ሴላ

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የልቡን ምኞት ሰጥተኸዋል፤ የለመነህንም አልከለከልከውም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አም​ላኬ፥ በቀን ወደ አንተ እጮ​ኻ​ለሁ፥ አል​ሰ​ማ​ኸ​ኝም። በሌ​ሊ​ትም በፊ​ትህ አላ​ሰ​ብ​ከ​ኝም።

Ver Capítulo



መዝሙር 21:2
7 Referencias Cruzadas  

በጌታ ደስ ይበልህ፥ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል።


እንደ ጐሽ አጠነከርከኝ፥ በአዲስ ዘይትም ቀባኸኝ።


ለዚህም ነው፥ እነርሱን ሊያማልድ ዘወትር ይኖራልና፥ በእርሱ አማካይነት ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ሁሉ ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።


ሐናም እንዲህ ብላ ጸለየች፦ “ልቤ በጌታ ደስ ይለዋል፥ ቀንዴም በጌታ ከፍ ከፍ ብሏል፤ በማዳንህ ደስ ብሎኛልና፥ አፌ በጠላቶቼ ላይ ተከፈተ።