La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 18:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አረማመዴን በበታቼ አሰፋህ፥ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጠላቶቼን አሳድጄ ያዝኋቸው፤ እስኪጠፉም ድረስ ወደ ኋላ አልተመለስሁም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጠላቶቼን አሳድጄ እደርስባቸዋለሁ፤ ሳላጠፋቸውም ወደ ኋላ አልመለስም።

Ver Capítulo



መዝሙር 18:37
14 Referencias Cruzadas  

እግሮች እንዳይናወጡ አረማመዴን በመንገድህ አጽና።


የሚከቡኝን አእላፍ ሕዝብ አልፈራም።


በጠላቴ እጅ አልዘጋኸኝም፥ በሰፊም ስፍራ እግሮቼን አቆምህ።


ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።


በነፋስ ፊት እንዳለ ትቢያ ይሁኑ፥ የጌታም መልአክ ያስጨንቃቸው።


ክፉዎቸ ግን ይጠፋሉ፥ የጌታ ጠላቶች እንደ መስክ ውበት፥ እንደ ጢስም ተንነው ይጠፋሉ።


አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፥ ለያዕቆብ መድኃኒትን እዘዝ።


እደሰታለሁ፥ በአንተም ሐሤትን አደርጋለሁ፥ ልዑል ሆይ፥ ለስምህ እዘምራለሁ።


አየሁም፤ እነሆም ነጭ ፈረስ ወጣ፤ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ቀስት ነበረው፤ አክሊልም ተሰጠው፤ ድል እየነሣ፥ ድልም ለመንሣት ወጣ።