La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 139:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጨርሶ ጠላኋቸው፥ ጠላቶችም ሆኑኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በፍጹም ጥላቻ ጠልቻቸዋለሁ፤ ባላጋራዎቼም ሆነዋል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በብርቱ እጠላቸዋለሁ፤ እንደ ጠላቶቼም እቈጥራቸዋለሁ።

Ver Capítulo



መዝሙር 139:22
2 Referencias Cruzadas  

“ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት እንኳን ሳይቀር ካልናቀ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።