La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 119:74 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በቃልህ ታምኛለሁና የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይላቸዋል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ቃልህን ተስፋ አድርጌአለሁና፣ የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይበላቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በተስፋ ቃልህ ስለምታመን አንተን የሚያከብሩ ሁሉ እኔን በሚያዩበት ጊዜ ደስ ይበላቸው።

Ver Capítulo



መዝሙር 119:74
10 Referencias Cruzadas  

ወዳጆችህ ይድኑ ዘንድ፥ በቀኝህ አድን አድምጠኝም።


ማለዳ ጮኽሁ፥ ቃልህንም ተስፋ አድርጌአለሁ።


በቃልህ ታምኛለሁና ለሚሰድቡኝ በነገር እመልስላቸዋለሁ።


በፍርድህም ታምኛለሁና የእውነትን ቃል ከአፌ ፈጽመህ አታርቅ።


የሚፈሩህና ምስክሮችህን የሚያውቁ ወደ እኔ ይመለሱ።


እግዚአብሔርን የምትፈሩት ሁሉ፥ ኑ፥ ስሙኝ፥ ለነፍሴ ያደረገላትን ልንገራችሁ።


በዚያን ጊዜ ጌታን የሚፈሩ እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ፤ ጌታም አደመጠ፥ ሰማም፥ ጌታን ለሚፈሩ ስሙንም ለሚያከብሩ የመታሰቢያ መጽሐፍ በፊቱ ተጻፈ።


ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም።