La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 115:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አፍ አላቸው አይናገሩምም፥ ዐይን አላቸው አያዩምም፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሕ​ዝቡ ሁሉ ፊት ስእ​ለ​ቴን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እሰ​ጣ​ለሁ።

Ver Capítulo



መዝሙር 115:5
2 Referencias Cruzadas  

በዱባ እርሻ (የአትክልት ስፍራ) ውስጥ እንዳለ እንደ ወፍ ማስፈራርያ ዓምድ ናቸው፥ እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም ስለማይችሉ ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራት አይችሉምና፥ ደግሞም መልካም መሥራት በእነርሱ ውስጥ የለምና አትፍሩአቸው።”


ሰው ሁሉ ቂላ ቂልና እውቀት የሌለው ሆኖአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና።