La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 9:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ለመጥራት፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዚያ የሚያልፉትን፣ መንገዳቸውን ይዘው የሚሄዱትን ትጣራለች።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሥራቸውን በቅንነት እየሠሩ በመንገድ የሚያልፉትን ሁሉ እንዲህ እያለች ትጣራለች፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ትጠራለች።

Ver Capítulo



ምሳሌ 9:15
5 Referencias Cruzadas  

በቤትዋ ደጅ በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ በወንበር ላይ ትቀመጣለች፥


“አላዋቂ የሆነ በዚያ ይለፍ፥” አእምሮ የጐደለውንም እንዲህ አለች፦