La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 6:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በፍም ላይ የሚሄድ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አንድ ሰው እግሮቹ ሳይቃጠሉ፣ በፍም ላይ መሄድ ይችላልን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግሩስ ሳይቃጠል ፍም ረግጦ ለመሄድ የሚችል ሰው አለን?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወይም በፍም ላይ የሚሄድ፥ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo



ምሳሌ 6:28
2 Referencias Cruzadas  

በጉያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?


ወደ ሰው ሚስት የሚገባም እንዲሁ ነው፥ የሚነካትም ሁሉ ሳይቀጣ አይቀርም።