La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 31:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይጠጣ ድህነቱንም ይርሳ፥ ጉስቁልናውንም ከእንግዲህ ወዲህ አያስብ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጠጥተው ድኽነታቸውን ይርሱ፤ ችግራቸውንም ከእንግዲህ አያስቡ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱ ድኽነታቸውንና ሥቃያቸውን እንዲረሱ ይጠጡ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 31:7
5 Referencias Cruzadas  

መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ።


ወይን የሰውን ልብ ደስ ያሰኛል፥ ዘይትም ፊትን ያበራል፥ እህልም የሰውን ጉልበት ያጠነክራል።


ለጥፋት ለቀረበው ሰው ብርቱ መጠጥ ስጡት፥ ነፍሱ ለመረረውም የወይን ጠጅ ስጡት፥


ስለ ዲዳው ተናገር፥ ተስፋ ስለሌላቸውም ሁሉ ተፋረድ።


መንፈስ ይሙላባችሁ እንጂ ብክነት እንደ ሆነው በወይን ጠጅ አትስከሩ፤