La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 31:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እጅዋን ወደ አመልማሎ ትዘረጋለች፥ ጣቶችዋም እንዝርትን ይይዛሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በእጇ እንዝርት ትይዛለች፤ በጣቶቿም ዘንጉን ታሾራለች።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የነደፈችውን አመልማሎ በራስዋ እንዝርት ፈትላ ልብስዋን ትሠራለች።

Ver Capítulo



ምሳሌ 31:19
4 Referencias Cruzadas  

ደሙ በኢዮአብ ራስና በአባቱ ቤት ሁሉ ላይ ይሁን፤ ከኢዮአብ ቤት ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ወይም የሥጋ ደዌ ያለበት፥ በምርኲዝ የሚሄድ አንካሳ፥ ወይም በሰይፍ ተመቶ የሚሞት ወይም የሚበላው ያጣ ራብተኛ አይታጣ።”


ማትረፍዋን ታስተውላለች፥ መብራትዋ በሌሊት አይጠፋም።


እጅዋን ወደ ድሀ ትዘረጋለች፥ ወደ ችግረኛም እጅዋን ትሰድዳለች።