Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 31:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 የነደፈችውን አመልማሎ በራስዋ እንዝርት ፈትላ ልብስዋን ትሠራለች።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 በእጇ እንዝርት ትይዛለች፤ በጣቶቿም ዘንጉን ታሾራለች።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 እጅዋን ወደ አመልማሎ ትዘረጋለች፥ ጣቶችዋም እንዝርትን ይይዛሉ።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 31:19
4 Referencias Cruzadas  

ስለዚህም ቅጣቱ በኢዮአብና በቤተሰቡ ላይ ይውረድ! በዘመናት ሁሉ ከቤተሰቡ የአባለ ዘር ወይም የሥጋ ደዌ ያለበት ሰው አይጥፋ! እንዲሁም አካለ ስንኩል የሆነ ሰው፥ በጦር ሜዳ የሚሞት ወይም የሚበላው አጥቶ የሚራብ ሰው አይታጣ!”


የምትሠራው ሁሉ ዋጋ እንዳለው ታውቃለች፤ ማታም ስትሠራ ስለምታመሽ መብራትዋ አይጠፋም፤


ለድኾችና ለችግረኞች ትለግሣለች።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos