La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 30:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አንበጣዎች ንጉሥ የላቸውም፥ ሁላቸውም ግን በመልካም ሥርዓት ይሄዳሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ሆኖም ቅደም ተከተል ይዘው ይጓዛሉ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አንበጦች፦ አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ነገር ግን ሁሉም በሥነ ሥርዓት ይጓዛሉ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 30:27
10 Referencias Cruzadas  

ተናገረ፥ አንበጣም ስፍር ቍጥር የሌለውም ኩብኩባ መጣ፥


እንሽላሊት በእጅ ይያዛል፥ በነገሥታት ግቢ ግን ይኖራል።


አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት


ከተምች የቀረውን አንበጣ በላው፥ ከአንበጣም የቀረውን ደጎብያ በላው፥ ከደጎብያም የቀረውን ኩብኩባ በላው።


የሰደድሁባችሁ ታላቁ ሠራዊቴ አንበጣና ደጎብያ ኩብኩባና ተምች የበላቸውን ዓመታት እመልስላችኋለሁ።