La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 27:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ግልጽ ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የተገለጠ ዘለፋ፣ ከተደበቀ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በግልጽ የሚነገር ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo



ምሳሌ 27:5
5 Referencias Cruzadas  

በምላሱ ከሚሸነግል ይልቅ ሰውን የሚገሥጽ በኋላ ሞገስ ያገኛል።


“ወንድምህን በልብህ አትጥላው፤ በባልንጀራህ ምክንያት ኃጢአት እንዳይሆንብህ በጽኑ ገሥጸው።


“ወንድምህ ቢበድልህ፥ ሄደህ አንተና እርሱ ብቻችሁን ሆናችሁ ገሥጸው። ቢሰማህ፥ ወንድምህን ታተርፈዋለህ፤


ነገር ግን እነርሱ ከወንጌሉ እውነት ጋር በቅንነት እንዳልሄዱ ባየሁ ጊዜ፥ በሁሉም ፊት ኬፋን እንዲህ አልሁት፦ “አንተ አይሁዳዊ ሆነህ ሳለ እንደ አይሁድ ሳይሆን እንደ አሕዛብ የምትኖር ከሆነ፥ አሕዛብ አይሁድ እንዲሆኑ ለምን ታስገድዳቸዋለህ?”


ሌሎቹ ደግሞ እንዲፈሩ፥ ኃጢአት የሚሠሩትን በሁሉ ፊት ገሥጽ።