La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 25:39 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና ወደ አንተ መጥተን ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እንዲሁም ታምመህ ወይም ታስረህ አይተን መቼ ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና መጥተን ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?’

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?

Ver Capítulo



ማቴዎስ 25:39
2 Referencias Cruzadas  

መቼ እንግዳ ሆነህ አየንህና ተቀበልንህ? መቼ ታርዘህ አየንህና አለበስንህ?


ንጉሡም እንዲህ ሲል ይመልስላቸዋል ‘እውነት እላችኋለሁ፤ ከሁሉ ለሚያንሱት ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ያደረጋችሁት ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው።’