La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 23:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በግብዣ ላይ የክብርን ስፍራ፥ በምኵራብም የክብርን ወንበር፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በግብዣ ቦታ የከበሬታ ስፍራ፣ በምኵራብም የመጀመሪያውን መቀመጫ መያዝ፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በግብዣ ላይ የክብር ቦታን፥ በምኲራብም የመጀመሪያ መቀመጫን መያዝ ይወዳሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በግብዣም የከበሬታ ስፍራ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በምሳም የከበሬታ ስፍራ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 23:6
9 Referencias Cruzadas  

እርሱም “ምን ትፈልጊያለሽ?” አላት። እርሷም “እነዚህ ሁለቱ ልጆቼ በመንግሥትህ አንዱ በቀኝህ አንዱ በግራህ እንዲቀመጡ እዘዝ” አለችው።


እርስ በእርሳችሁ በወንድማማችነት መዋደድ አጥብቃችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ይበልጥ ተከባበሩ፤


ለቤተ ክርስቲያን አንድ ነገር ጽፌ ነበር፤ ነገር ግን መሪ ለመሆን የሚፈልገው ዲዮጥራፊስ አልተቀበለንም።