ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ እርሱም እዚያ ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተለው፤ በዚያም ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ ከእነርሱም የታመሙትን እዚያ ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ በዚያም ፈወሳቸው።
ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፥ በዚያም ፈወሳቸው።
ኢየሱስ ይህንን አውቆ ከዚያ ፈቀቅ አለ። ብዙ ሰዎችም ተከተሉት፥ ሁሉንም ፈወሳቸው።
ፈሪሳውያንም ወደ እርሱ ቀረቡና ሊፈትኑት ፈልገው “ሰው በማንኛውም ምክንያት ሁሉ ሚስቱን ሊፈታ ተፈቅዶለታልን?” አሉት።