La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 9:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በገሃነም ትሉ አይሞትም እሳቱ አይጠፋምና።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በገሃነም ትሉ አይሞትም፤ እሳቱ አይጠፋምና።]

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ገሃነም ትሉ የማይሞትበት፥ እሳቱ የማይጠፋበት ስፍራ ነው።]

Ver Capítulo



ማርቆስ 9:46
3 Referencias Cruzadas  

እግርህ ብታሰናክልህ ቁረጣት፤ ሁለት እግር ኖሮህ ወደ ገሃነም ከመጣል፥ አንካሳ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሃል፤


ዐይንህ ብታሰናክልህ ጐልጉለህ አውጣት፤ ሁለት ዐይን ኖሮህ ወደ ገሃነም ከመጣል፥ አንድ ዐይን ኖሮህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል፤


እርሱም እየጮኸ ‘አብርሃም አባት ሆይ! ማረኝ፤ በዚህ ነበልባል እሠቃያለሁና የጣቱን ጫፍ በውሃ ነክሮ ምላሴን እንዲያበርድልኝ አልዓዛርን ላክልኝ፤’ አለ።