Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማርቆስ 9:46 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

46 ገሃነም ትሉ የማይሞትበት፥ እሳቱ የማይጠፋበት ስፍራ ነው።]

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

46 በገሃነም ትሉ አይሞትም፤ እሳቱ አይጠፋምና።]

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

46 በገሃነም ትሉ አይሞትም እሳቱ አይጠፋምና።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 9:46
3 Referencias Cruzadas  

እግርህም ቢያስትህ፥ ቈርጠህ ጣለው፤ ሁለት እግር እያለህ፥ ወደ ገሃነም ከምትጣል ይልቅ፥ አንካሳ ሆነህ፥ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሃል። [


ዐይንህም ቢያስትህ፥ አውጥተህ ጣለው፤ ሁለት ዐይን እያለህ፥ ወደ ገሃነም ከምትጣል ይልቅ አንድ ዐይና ሆነህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።


ድምፁንም ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ፦ ‘አባት አብርሃም ሆይ! እባክህ ራራልኝ! በዚህ በእሳት ነበልባል ውስጥ በብርቱ እሠቃያለሁና የጣቱን ጫፍ በውሃ ነክሮ ምላሴን እንዲያቀዘቅዝልኝ አልዓዛርን ላክልኝ!’


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos