የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋር ነውና፤
የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋራ ነውና፤
እኛን የማይቃወም ሁሉ ከእኛ ጋር ነው፤
የማይቃወመን እርሱ ከእኛ ጋር ነውና።
ከእኔ ጋር ያልሆነ ተቃዋሚዬ ነው፤ ከእኔ ጋር የማይሰበስብ ደግሞ ይበትናል።
ኢየሱስ ግን እንዲህ አለ፤ “አትከልክሉት፤ ማንም በስሜ ተአምር ሠርቶ ወዲያውኑ በእኔ ላይ ክፉ መናገር አይችልም፤
ከእኔ ጋር ያልሆነ ይቃወመኛል፤ ከእኔ ጋርም የማይሰበስብ ይበትናል።