ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥
አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣
አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦
ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም
ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦
ሕፃን ልጅ ጠርቶ በመካከላቸው አቆመው፤
ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።
ከተቀመጠ በኋላ ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ፥ “መጀመሪያ ለመሆን የሚፈልግ፥ ከሁሉ መጨረሻና የሁሉም አገልጋይ ይሁን” አላቸው።
“ከእነዚህ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ እኔንም የሚቀበለኝ ሁሉ የሚቀበለው እኔን ሳይሆን የላከኝን ነው” አላቸው።