La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 8:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለመሆኑ፥ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለመሆኑ፣ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ዋጋ ሊከፍል ይችላል?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?

Ver Capítulo



ማርቆስ 8:37
4 Referencias Cruzadas  

ሰው ዓለሙ ሁሉ የእርሱ ቢሆንና ነፍሱን ቢያጣ ምን ይጠቅመዋል?


በዚህ ዘማዊና ኀጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅም በአባቱ ግርማ፥ ከቅዱሳን መላእክት ጋር ሲመጣ ያፍርበታል።”